የአፋር ሕዝብ ፓርቲ፣ ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የአንድነትና የፍትህ ንቅናቄ ተቀናጅተው “ጥምረት ለነፃነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያን” መፍጠራቸው ለኢትዮጵያ ሕዝብ አብስረዋል።
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዚህ ጥምረት መሥራች አባል በመሆኑ የተሰማውን ደስታ በድጋሚ ይገልፃል። read more
“በአይኑ ምሰሶ ይዞ ከሌላው አይን ጉድፍ ላውጣ ይላል”፤ “አመድ በዱቄት ይስቃል”…እና የመሳሰሉት፤ አባቶቻችን ከሃይማኖት እና ከልምድ ወስደው የባህል እና ቋንቋችን አካል ያደረጓቸው አባባሎች ናቸው። ሃፍረተ-ቢስነትን እና ግብዝነትን ይገስፃሉ። በሌሎች ከመፍረዳችን በፊት እራሳችንን አጥርተን እንድንመለከት ይጋብዙናል። read more
ከእለታት አንድ ቀን፥ በአንድ የስደት አገር ምሽት፣ ጥቂት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች እራሳቸውን በሞቀ ክርክር መሃል ያገኛሉ። ክርክሩ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሲሆን፤ የአንድ የዝግጅት ክፍላችንን አባል ትኩረት የሳበው ርእስ በሁለት ወጣቶች መካከል የተካሄደው ልውውጥ ነው። read more
ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ የርቀት ትምህርት እንዳይሰጥ የከለከለ ሲሆን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትም ህግና መምህራን ስልጠና ትምህርት እንዳይሰጡ አግዷቸዋል።
ይሄው ባሁኑ ሰዓት በአዲስ አበባና በሃገሪቱ የተለያዩ ከተሞች አነጋጋሪ የሆነው read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ነሃሴ 25 ቀን 2002 ባወጣው መግለጫ 13 ብር ከ 62 የነበረው አንድ የአሜሪካ ዶላር ኦፍሴላዊ ሚንዛሪ ወደ 16 ብር ከ67 ሳንቲም ዝቅ ማለቱ አስታውቆአል።፡ ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ሥልጣን ላይ ከመምጣቱ 1983 በፊት የአንድ የአሜሪካን ዶላር ሚንዛሪ ዋጋ 2 ብር ብቻ የነበረ ሲሆን ባለፉት 19 አመታት የብር ዋጋ በተከታታይ ቁልቁል እየወረደ መጥቶ አሁን ከደረሰበት 16 ከ 67 መድረሱ እጅግ read more
የወያኔው አምባገነን አገዛዝ የትራፊክ ፖሊሶች ፍጹም አግባብነት በሌለው መልኩ ያለምንም ምክንያት ቅጣት እየቀጧቸው መሆኑን ና በዚህም ምክኒያት እጂግ እየተማረሩ መሆናቸውን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አሽከርካሪዎች ለዘጋቢያችን ገለጹ። read more
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል የሆነው የአለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት ባወጣው ሪፖርት በያዝነው የፈረንጆች አመት 9.4 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የእርዳታ ጥገኞቹ ሆነው እንደቆዩ አስታውቋል።
ድርጅቱ፥ ከጥር እስከ ታህሳስ ላለው ጊዜ 880 ሺህ ሜትሪክ ቶን እህል እንዳስፈለገ እና ይህም በገንዘብ ሲሰላ 652 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር (ወይም ከ8.8 ቢሊዮን ብር በላይ) እንደሆነ ገልጿል። read more
ለረዥም አመታት የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ ሆኖ ያገለገለው ጋዜጠኛ አሰግድ ተፈራ በተደጋጋሚ ሲደርስበት በነበረው ማስፈራሪያ፣ ድብደባና የግድያ ሙከራ ምክንያት መሰደዱን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ዘገባ አሳይቷል።
አሰግድ ተፈራ የሪፖርተር ጋዜጣ አዘጋጅ በነበረባቸው አመታት በርካታ የሙስና ወንጀሎችን read more
የወያኔ አገዛዝ የቀድሞ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ፋካልቲ ዲን የነበሩትን አቶ አበራ ደገፉን ጨምሮ በአራት ኦሮሞ ተከሳሾች ላይ የጥፋተኛነት ብይን ማሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል።
በግለሰቦቹ ላይ የተደረገው ክስ “የጥላቻ መልክት በማሰራጨት፣ ወጣቶችን በመመልመል፤ ከህገ ወጡ የኦነግ ድረጅት ጋር ግንኙነት በመፍጠር ተንቀሳቅሰዋል” የሚል እንደሆነም ታውቋል። read more
ሶስት የተቃዋሚ ቡድኖች ጥምረት ለነፃነት፣ ለእኩልነት እና ለፍትህ በኢትዮጵያን መመስረታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት መግለጫ ገልጸዋል።
ድርጅቶቹም፥ የአፋር ህዝብ ፓርቲ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ የአንድነት እና የፍትህ ንቅናቄ፤ እና ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ መሆናቸው ታውቋል። read more
አዲስ ነገር ኦንላይን የተባለው እና በቀድሞ የአዲስ ነገር ጋዜጣ ሰራተኞች የተመሰረተው የመረጃ ድረ-ገጽ ባወጣው የኢኮኖሚ ትንታኔ ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ለመጪው አምስት አመታት ያወጣውን እቅድ “ባዶ ህልም” ብሎታል። read more
ከግቤ አንድ የሃይል ማመንጫ ጣቢያ በግድ-የለሽ አሰራር ምክንያት የተለቀቀ ውሃ ጎርፍ ሆኖ ነዋሪዎችን ማፈናቀሉን ለወያኔ አገዛዝ ቅርበት ያለው ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል።
የሃይል ጣቢያው ካለው ትራንስፎርመሮች መካከል አንዱ በመቃጠሉ፤ ጣቢያው ከሚያመርተው ሃይል አንድ ሶስተኛ የሚሆነው እየተመረተ እንዳይደለ፤ በዛም ምክንያት ያንን ሃይል ሊያመርት read more
በኢትዮጵያ ውስጥ ከቀሩት እና በከፍተኛ አፈና ስር በመጠኑም ቢሆን ከሚንቀሳቀሱት ጥቂት ገለልተኛ የግል ጋዜጣዎች ውስጥ አንዱ የሆነው አውራምባ ታይምስ በወያኔ አገዛዝ ህገ-ወጥ ትእዛዝ እንደተሰጠው ሐሙስ እለት በድረ-ገጹ ላይ ባወጣው ጽሁፍ አስታውቋል። read more
አንድን ነገር ደጋግሞ እየሠራ የተለየ ውጤት የሚጠብቅ አዕምሮው በትክክል የማይሠራ ሰው ብቻ ነው ይባላል። ወያኔ አዕምሮዓቸው በትክክል መሥራት በማይችል ሰዎች የተሞላ ድርጅት መሆኑ ድርጊቱ ይመሰክራል። ባለፉት አምሳ ዓመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ሲደረግ የቆየው በባዶ ቁጥሮች በተነፋ እቅድ የመኩራራትን “ስልት” ዛሬ እነ ግርማ ብሩ እንደ አዲስ ጥበብ ያስተዋውቁን ይዘዋል። የወያኔ የሰሞኑ ማደንቆሪያ “አዲሱ” የአምስት ዓመት እቅድ “ትራንስፎርሜሽን ፕላን” በመባል ፈረንጅና ስም እንዲኖረው read more
ከዝግጂት ክፍላችን
በዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር የምትገኘው አገራችን ኢትዮጵያ ከሰሞኑ ብዙ የድህነት ሽልማቶችን ተቀብላለች።
ዴሞክራሲ እና እኩልነትን የማስፈን ጭንብሎቹ የወደቁበት ዘረኛ አገዛዝ ህልውናውን ለማስጠበቅ ሲል “ልማት ልማት” የሚለውን ዘፈን መዝፈን እና ማስዘፈን ከጀመረ እንደሰነባበተ እናውቃለን። በተለይም የምርጫ 97 ሽንፈቱን ተከትሎ ክፉኛ የታመመው አገዛዝ አገሪቱ የሌላትን እና በየመንግስት ባንኩ ጥረው ግረው ያገኙትን ገንዘብ ካስቀመጡ ኢትዮጵያውያን የበዘበዘውን ገንዘብ በንግድ ድርጂት ስም ላስመዘገባቸው read more