በጉልበት በተገኘ ስልጣን የአገሪቱን አንጡራ ሃብት በመዝረፍ የከበረው የወያኔ ቡድን በእብሪት ተወጥሮ ተቃዋሚዎችን “መንገዱን ጨርቅ ያድረግላችሁ” ሲል እንዳልነበረ፤ የአገራቸው በዘረኞችና በአምባገነኖች መዳፍ ስር መውደቅ አንገብግቦአቸው ገና ለትግል ከመሰባሰባቸው በድንጋጤ ድባብ ውስጥ
መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ውስጣዊ ጭንቀቱን በጋዜጣዊ መግለጫዎች ለማሻር ብዙ ለፍቷል። በእነዚህ ቃለምልልሶች “አልሰማሁም”፣ “አላነበብኩም” ባላቸው በርካታ ጉዳዮች ላይ ሳይቀር ዘላብዷል። ከሁሉም የሚብሰው ግን በጄኔቫ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የአሜሪካ አምባሳደር
የተፈጥሮ መብቶቻችን ሰው የመሆናችን ፀጋዎች ናቸው። ወያኔን የምንታገለው ነፃነታችንን እንዲሰጠን አይደለም። ትግላችን በተፈጥሮ የተሰጡን መብቶች እንዲከበሩ ነው። ነፃነታችን ዘላለማዊ፣ ከወያኔ እድሜ ቀድሞ የኖረና ከወያኔ ሞት በኋላም የሚኖር ነው። ሆኖም ግን ነፃነታችንን ማስከበር