ወያኔ ወደ አረብ አገር ለግርድና በሚላኩ ኢትዮጵያዊያንና በጉዲፈቻና በማደጎ ስም ለውጭ አገር ዜጎች ከሚሰጡ ህጻናት በአመት እስከ ከአንድ ቢልዮን ሁለት መቶ ሚሊዮን ዶላር
ሰሞኑን እነ መለስ በግንቦት7 አመራር አባላትና በመከላከያ ሠራዊት፣ በፖሊስ እና በደህንነት ተቋማት ውስጥ የአንድን ዘውግ የበላይነት ለማንገስ ተብሎ የተዘረጋን ዘረኛ አደረጃጀት በይፋ በመቃወማቸው ምክንያት በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተሳትፈዋል ብለው በከሰሷቸው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች
የአውሮፓ ህብርት የወያኔው ፍርድ ቤት በ5 የግንቦት 7 አባላትና ሲቪሎች ላይ የተላለፈውን የሞት ውሳኔ አውግዞ፣ የሞት ፍርድ በኢትዮጵያ እንዲቀር አጥብቆ ጠይቃል። የአውሮፓ ህብረት የወያኔው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ጭካኔ የተሞላበትና ሰባዊነት የጎድለው ነው ሲል ካውገዘ በሁዋላ፣
ፓርቲው ከትናንት በስቲያ ባወጣው መግለጫ በወያኔው አምባገነንና ጨቋኝ አገዛዝ ውስጥ ነጻና ፍትሃዊ ምርጫ ለማድረግ የሚያስችል ምንም አይነት የተመቻቸ ሁኔታ የለም ብሏል::
መለስ ዜናዊ በግንቦት 7 አባላትና በወታደራዊ መኮንኖች ላይ የተሰጠውን የይስሙላ ፍርድ በተመለከተ የሰጠው አስተያየት አገዛዙ በፍትህ አካላቱ ላይ ያለውን ቀጥተኛ ጣልቃገብነት ያሳያል ሲሉ አንድ ዲፐሎማት ገለፁ ።
ወያኔ በረሀብ ለተጠቃው ወገናችን የተላከውን የእርዳታ እህል ለፖለቲካ ድጋፍ ማስገኛ ማዋሉን ተከትሎ አለማቀፍ ተቋውሞው እየጠነከረ በመጣበት ማግስት፣ ጉዳዩን ያጋለጡ ገበሬዎች በመታሰር ላይ መሆናቸውን ብሉም በርግ የተባለው ታዋቂ ድህረገጽ ዘግቧል።
ባለፈው ሳምንት የተጀመረው የጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተቃውሞ አሁንም ድረስ እንደቀጠለ መሆኑን ሪፖርተራችን ከስፍረው ዘግቧል። ተማሪዎቹ የወያኔው አገዛዝ የወላጆቻቸውን የእርሻ መሬቶች እየቀማ ለአበባ እርሻ እንዲውሉ ማድረጉን በእጅጉ የተቃወሙ ሲሆን፣
የፈላጭ ቆራጩ መለስ ዜናዊ አገዛዝ የነጻነት አርበኛ የሆነችውን ወ/ት ብርቱካንን ያሰረበት አንደኛ አመት በአንድነት ፓርቲ ጽህፈት ቤትና በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሻማ ማብራትና በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩ ታውቋል። በአንድነት ጽ/ት ቤት ግቢ ውስጥ በተደረገው የሻማ ማብራት
የወያኔው የደህንነት ክፍል ሃላፊ ፣ ጌታቸው አሰፋ፣ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በመቀሌ ከተማ ውስጥ ሲካሄድ በነበረው የኢትዮ ሱዳን የኢኮኖሚና የዳርድንበር ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ለተገኙት የሱዳን ባለስልጣናት እንደተናገረው ፣ ኤርትራ የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎችን አስታጥቃ በሱዳን በኩል ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ዝግጅት እያደረገች ነው ብሎአል።