በአዲስ አበባ ከተማ ሙስና እጅግ መስፋፋቱን ሰሞኑን ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አሳይቷል።
አንዳንድ ነዋሪዎች “ጉቦ ሳይሰጥ እርምጃ እንኳ መራመድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል” ሲሉ ለግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ስሞታቸውን አሰምተዋል። ዘጋቢያችን ያናገራቸውና በቤቶቻቸው ላይ ተጨማሪ ግንባታ ለመስራት ፈልገው ፈቃድ ለመጠየቅ ወደሚመለከተው የአስተዳደር አካል የሄዱ ዜጎች፤ በግልጽ read more
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ኤርትራውያን ስደተኞችን አስመልክቶ ባወጣው መመሪያ ወደ 36 ሺ ይጠጋሉ ያላቸወን በፈለጉት ያገሪቱ ክፍሎች ተዘዋውረው መሥራትና መኖር ይችላሉ ማለቱ ብዙ ሰዎችን እያነጋገረ መሆኑን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ከስፍራው ከላከልን ዜና ለመረዳት ተችሎአል። read more
በአምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ እንደተፈለገ የሚሽከረከረው የገቢዎች ሚንስቴር በዓመቱ ታቅዶ ከነበረው በላይ ከታክስ ገቢ አገኘሁ ካለ በኋላ ካቀድኩት በላይ ታክስ የሰበሰብኩት ታክስ ከፋዩ ሕብረተሰብ ታክስ የመክፈል አስፈላጊነት ግንዛቤው በመጨመሩ፣ ህብረተሰቡን ታክስ እንዲከፍል ማንቀሳቀስ read more
ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ጠብመንጃ ካነሱና ከሌሎችም ያኮረፉ ድርጂቶችም ሆነ ግለሰቦች ጋር እደራደራለሁ ከማለት አንስቶ በመጪው አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ በፍጹም በድህነት ስሟ አትጠራም በማለት ለጋዜጠኞች የሰጠውን ቃለመጠይቅ አስመልክቶ በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የተለመደና read more
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቁንጮ የሆነው መለስ ዜናዊ ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፡ ህገመንግሥቱን ተቀብለው በሰላማዊ መንገድ መንቀሳቀስ እስከ ተስማሙ ድረስ ከማንኛውም ሃይል ጋር ለመደራደር እንደሚፈልግ ገልጾ በሃይል ከስልጣን ሊያባሪሩኝ ነው እያለ ዘወትር ከሚከሳቸው የግንቦት7 እና የ ኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጋርም read more
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በጠረፋማ ክልሎች ሊዘረጋ ያቀደው አዲስ የቁጥጥር መዋቅር በአካባቢዎቹ የሚመላለሱ የትጥቅ ቡድኖችን እንቅስቃሴ ለመግታት ያለመ እንደሆነ ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ዘገባ አሳይቷል።
አገዛዙ በአራት የጠረፍ ክልሎች “የገበሬ መንደር” የሚባል እና ከቀበሌ ያነሰ የቁጥጥር መዋቅር ለመመስረት መነሳቱን ሐሙስ እለት መዘገባችን ይታወሳል። ይህንንም እቅድ ለማስፈጸም፣ read more
ባመጧቸው ጥሩ ውጤቶች የተመለመሉ የመጀመሪያ ዲግሪ ምሩቃን በአዳማ እና በመቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች ተሰብስበው ስለ አብዮታዊ ዴሞክራሲ ሲሰበኩ እንደሰነበቱ መጥቀሳችን ይታወሳል።
የግንቦት 7 ድምጽ የአዲስ አበባ ሪፖርተር አጠናቅሮ በላከው ተከታይ ዘገባ እንዳስታወቀው፥ በስልጠናው ፍፃሜ ላይ በሁለቱ የስልጠና ቦታዎች መቶ መቶ ተማሪዎች ለሁለተኛ ዲግሪያቸው read more
ወያኔ በኢትዮጵያ አስገኝቻለሁ የሚለው የደብል-ዲጂት የኢኮኖሚ እድገት ከኢትዮጵያውያን አልፎ በአንዳንድ የአለማቀፍ የመረጃ አውታሮች ዘንድ ጥያቄ ማስነሳት መጀመሩ እየተስተዋለ ነው።
ፋይናንሻል ታይምስ የተባለው ታዋቂ ጋዜጣ ሰሞኑን ያወጣው ጽሁፍ፣ በኢትዮጵያ አለ የሚባለው እና አንዳንድ የአለማቀፍ ባለሙያዎች የሚቀበሉት የኢኮኖሚ እድገት ወሬ ምንጩ በውል read more
የወያኔ ዘረኝነት፣ ትምክህት እና የስሌት ስህተት እርስበርስ የሚመጋገቡ ናቸው። ትዕቢቱ “ስህተቱን” ግዙፍ ሲያደርገው፤ ዘረኝነቱ ደግሞ “ስህተቱን” አስነዋሪና አሳፋሪ ያደርገዋል። በዘረኝነትና ትዕቢት ከተነዱ በርካታ ስህተቶች አንዳንዱን ለአብነት ያህል እናንሳ።
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ከትግራይ ብሔረሰብ ተመልምለው ከአንድ አመት በላይ የስለላ ሙያ ስልጠና ሲሰጣቸው የቆዩ ወጣቶችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ወረዳዎች በአማካሪነት ስም እየመደበ መሆኑን የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከሰሜን ኢትዮጵያ ባስተላለፈው ዘገባ አስታውቋል። read more
የወያኔ አገዛዝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ አብዮታዊ ዴሞክራሲን እንዲቀበሉ ለማድረግ ባለው እቅድ ሰሞኑን መቀሌና አዳማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በግዴታ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ ስልጠና እንዲወስዱ የተደረጉት የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሰቃዮች ስልጠናቸውን አጠናቀዋል። ስልጠናውን ከተከታተሉት ውስጥ 200 የሚሆኑት read more
የወያኔ አገዛዝ ባለፉት በርካታ አመታት በአንዳንድ የኦሮሚያ እና የደቡብ ክልሎች አካባቢዎች በስራ ላይ ያዋላቸውን ከቀበሌ ያነሱ የቁጥጥር መዋቅሮች ወደ አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ለማስፋፋት በዝግጅት ላይ መሆኑ ታውቋል።
የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከኢትዮጵያ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ መሰረት፥ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲሱ ለገሰ የሚመራ ቡድን በነዚህ ክልሎች “የገበሬ መንደር” read more
የወያኔ አገዛዝ በግንቦት 15ቱ የምርጫ ተውኔት መቶ በመቶ መርጦኛል ያለውን ህዝብ መልሶ ስለምርጫው ትክክለኛነት ለማሳመን ዘመቻ መጀመሩን የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው ዘገባ አስረድቷል።
በወያኔ ቁጥጥር ስር በሚገኙ የህዝብ መገናኛ ብዙሃን ተቀጥረው የሚሰሩ ልማታዊ ጋዜጠኛ ተብዬዎች በተለያዩ ክልሎች የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት ወያኔ የፓርላማውን መቀመጫ read more
በወልቃይት ጠገዴ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለማስቆም የኢትዮጵያውያን የትብብር ትግል አስፈላጊ ነው ሲሉ ልሳነ-ግፉአን የተባለ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር ገልጸዋል።
አቶ አባይ መንግስቱ ለግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ በሰጡት ቃለ-መጠይቅ፥ ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ወልቃይት ጠገዴን ከተቆጣጠረ ወዲህ በአካባቢው ነባር ነዋሪ read more
የወያኔው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ሱፊያን አህመድ፥ “ኢትዮጵያ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በአለም ፊት በተመጽዋችነት ስሟ አይነሳም” ማለቱ የወያኔው አገዛዝ ከዚህ ቀደም የገባቸውን ተመሳሳይ ቃላት እንዳስታወሳቸው የፖለቲካ ተንታኞች ገልጸዋል።
የቀድሞው የወያኔ ታጋይ አማረ አረጋዊ ንብረት የሆነው read more