ትናንትናው እለት በአዲስ አበባ የሚኖሩ ሴቶች በአዲስ አበባ ስታዲየም በመገኘት ኢህአዴግን እንመርጣለን የሚል ቃለ መሃላ እንዲፈጽሙ መደረጋቸውን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ አመለከተ። ወያኔ ኢህአዴግ ያለጠንካራ ተቃዋሚ በሚሮጥበት የአዲስ አበባ እና የክልል ምርጫ በአዲስ አበባ ሴቶች ሊግ አማካኝነት የቤት ለቤት ቅስቀሳ እና ማስፈራሪያ ሲያደርግ መቆየቱን የገለጠው ዘጋቢያችን ቃለ መሃላ ለመፈጸም የወቱት ሴቶች በነፍስ ወከፍ ኮፍያ [...]
ባለፉት አርባ አመታት በኦሮሞ ነጻነት ግንባር ምስረታና የትግል ሂደት ዉስጥ ጉልህ ሚና የተጫወቱና ግንባሩን ለረጂም ግዜ የመሩ የኦሮሞ ተወለጆች ከዚህ ቀደም ያራምዱት የነበረዉን ከኢትዮጵያ የመገንጠል ጥያቄ በመቀየር አዲሲቱንና ለሁለም እኩል የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚደረገዉን ትግል ለመምራት የወሰዱትን እርምጃ በማድነቅ ጥምረት ለነጻነት፤ ለፍትህን ለእኩልነት በኢትዮጵያ ለኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላላፈ። ጥምረት ይህንን የደስታ [...]
የዘረኝነት አባዜ የተጠናወተው የወያኔ አገዛዝ ቀደም ብሎ በቤሻንጉል ጉምዝ ነዋሪ የነበሩ የአማራ ተወላጆችን ኢሰብአዊ በሆነ መንገድ ማፈናቀሉ ሳያንሰው ይህን ድርጊቱን ወደ ደቡብ ክልል በማዞር በዚሁ ክልል የሚገኙ የአማራ ተወላጆችም በድጋሜ እንዲለቁ እያደረገ መሆኑን ዘጋቢያችን በሃገር ውስጥ የሚታተም ጋዜጣን ዋቢ በማድረግ በላከልን ሪፖርት ገለጠ። ዘጋቢያችን እንደገለጠው፣ ቀደም ሲል በቤንች ማጂ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ የተፈናቀሉ ከ20 ሺ [...]
የብአዴን ነባር ታጋይ ነው የሚባለው ህላዊ ዮሴፍ፣ ከፍተኛውን አመራር የምንጠይቅበት ስርአት የለም በማለት ሰሞኑን ብ አዴን ሲያካሂድ በነበረው ስብሳባ ላይ መናገሩን ዘጋቢያችን ከባህር ዳር በላከልን ሪፖርት ገለጠ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት በዚሁ በ ብ አዴኑ ስብሰባ ሙስና እና ፖለቲካ ብአዴንን እየፈተኑት እንደሆነ በግልጥ የታየ ሲሆን ህላዊ ዮሴፍ በንግግሩ ከፍተኛ አመራር አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ ስ ስር አት የለንም [...]
ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝ አዲስ አበባ ዉስጥ በተለያዩ ቦታዎች መኖሪያ ቤቶችን ሆን ብሎ ማቃጠል መጀመሩን ቤታቸዉ የተቃጠለባቸዉ የከተማዋ ነዋሪዎች ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት ዜና ገለጹ። ለዜጎች ምንም አይነት ክብርና ሀላፊነት የማየይሰማዉና የሚሰራቸዉን ስራዎች ሁሉ ሀይልና ተንኮል ቀላቅሎ የሚሰራዉ የወያኔ አገዛዝ አንድ ወር በማይሞላ ግዜ ዉስጥ አዲስ አበባ ዉስጥ ሦስት የመኖሪያ አካባቢዎችን አቃጥሎ በሰዉ ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ [...]
ዘረኛውና ለጥፋት የቆመው የወያኔ አገዛዝ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ተወላጆች ላይ እየተከተለ ያለው ፖሊሲ ወደ ዘር ግጭት ሊያስገባ እንደሚችል በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አንድ የዩኒቨርሲቲ ምሁር ለዝግጂት ክፍላችን በኢሜል በላኩት መል እክት ገለጡ። እኝሁ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁን ምሁር እንደገለጡት የወያኔ አገዛዝ ከረጂም አመታት ጀምሮ በአማራው ህዝብ ላይ የነበረውን ቂምና ጥላቻ በተለያዩ ጊዚያቶችና በተለያዩ መንገዶች [...]
ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝ አዲስ አበባ ዉስጥ በተለያዩ ቦታዎች መኖሪያ ቤቶችን ሆን ብሎ ማቃጠል መጀመሩን ቤታቸዉ የተቃጠለባቸዉ የከተማዋ ነዋሪዎች ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት ዜና ገለጹ።ለዜጎች ምንም አይነት ክብርና ሀላፊነት የማየይሰማዉና የሚሰራቸዉን ስራዎች ሁሉ ሀይልና ተንኮል ቀላቅሎ የሚሰራዉ የወያኔ አገዛዝ አንድ ወር በማይሞላ ግዜ ዉስጥ አዲስ አበባ ዉስጥ ሦስት የመኖሪያ አካባቢዎችን አቃጥሎ በሰዉ ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ አደጋ [...]
Human Rights Watch April 2, 2013 (Nairobi) – The prosecution of 29 Muslim protest leaders and others charged under Ethiopia’s deeply flawed anti-terrorism law raises serious fair trial concerns. The trial is scheduled to resume in Addis Ababa on April 2, 2013, after a 40-day postponement. The case has already had major due process problems. [...]
የግንቦት ሰባት የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ በአማራ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ አካል ነዉ፣ በሚል ርእስ መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫው ላይ እንዳሰፈረው ወያኔ በዚህ በያዝነዉ አመት ከመጋቢት ወር መጀመሪያ ጀምሮ በአማራዉ ህዝብ ላይ አዲስና ሰፋ ያለ የጥቃት ዘመቻ መጀመሩን አውስቱአል፣ የግንቦት ሰባት ንቅናቄ በዚሁ መግለጫ ማጠቃለያው ላይ በአማራዉ ብሔረሰብ [...]