Home » Archives by category » አማርኛ ዜናና መግለጫ
ግንቦት ሰባት የትግል ቃልኪዳን የሚታደስበት ቀን ነዉ!! ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ ህዝብ በታሪክና በባህል ትስስሩ፤ በረጂም ግዜ አብሮ መኖር ልምዱና እንዲሁም በነፃነትና ዲሞክራሲ ትግል ምዕራፉ ዉስጥ በጋራ ያፈራቸዉና በባለቤትነት የሚጋራቸዉ የተለያዩ እሴቶች አሉት። ቆየት ያሉትንና በኩራት የሚያስፈነድቀንን የአድዋን ድል ወይም በኃዘን ስሜታችንን ሁሌም የሚቆጠቁጡዉን የሰማዕታት ቀን ትተን የአጭር ግዜ ትዉስታችንን ስንፈትሽ ፊታችን ላይ እንደ መስታወት ድቅን [...]
May 16, 2013 /
Comments Off /
Read More

በዘመነ ካሴ አንድ ትውልድ ትውልዳዊ ፍሰቱን ጠብቆ ዘመናትን በስኬት መጓዝ ይችል ዘንድ ከቁሳዊ ሥልጣኔ ባሻገር በመንፈስ የሰለጠነ፤ በሥነግባር የታነፀና ባለራዕይ ሊሆን ይገባል። ከዚህ አኳያ በወያኔ ዘመን በሥነምግባር የታነፀ፤ ባለተስፋና በትክክል ማለም የሚችል ስነ አዕምሮና ጠንካራ ስነልቦና ያለው ትውልድ ከመፍጠር አኳያ ምን ላይ ነው ያለነው? የትውልዱ ሥነ-ምግባር በምን ልክ እየተቀረፀ ነው? ትውልዱ በጥሩ ሥነ-ምግባር ይታነጽ ዘንድ [...]
May 2, 2013 |
Filed under Slider Post,አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

የአማራን ተወላጆች የገቡበት ቦታ ሁሉ እየገባ ወደ ክልላችሁ ሂዱ እያለና ንብረታቸዉን እየቀማ የሚያፈናቅለዉ የወያኔ አገዛዝ ታማኝ የሆኑ የትግራይ ተወላጆች አፋር ክልል ዉስጥ በብዛት ሰፍረዉ በሚገኙበት ቦታ እራሳችንን በራሳችን የማስተዳደር መብት የስጠን የሚል ጥያቄ ማቅረባቸዉን ከሰሞኑ ከወደ አፋር ክልል የነፈሰዉ ዜና አስረዳ። በአፋር ክልል የዞን ሁለት ዋና ከተማ በሆነችዉ አብአላ ዉስጥ የሚኖሬት ቁጥራቸዉ 15 ሺ የሚጠጋ [...]
April 29, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

የዘረኛዉ ወያኔ የፖሊስና የጸጥታ ኃይሎች በቅርቡ እራሱን ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋራ ካስተዋወቀዉ ከግንቦት ሰባት ህዝባዊ ኃይል ጋር ግንኙነት አለዉ ብለዉ የሚጠረጥሩትን ወጣት እያደኑ ማሰር መጀመራቸዉን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ታማኝ የአገር ዉስጥ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ በዘገበዉ ዜና ገለጸ። ለኢሳት የደረሰው መረጃ መሠረት መሳሪያ አንግበዉ ከአዲስ አበባ በብዛት የተንቀሳቀሱ የፌደራል ፖሊስ አባላት ከባህርዳር በ35 ኪሜ ርቀት ላይ ወደምትገኘዉ [...]
April 29, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

የወያኔ ታማኝ ሎሌ የሆነዉ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ባለፈዉ ሳምንት የፓርላማ ዉሎዉ 40 በ 60 የተባለውን የቤቶች ልማት ፕሮጀክት አስመልክቶ ለቀረበለት ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ከዚህ ቀደም ከሳቅና ጭብጨባ ዉጭ ሌላ መቃወም የሚባል ነገር የማያዉቀዉን የወያኔ ፓርላማ ማስቆጣቱ ተሰማ፡፡ ኃይለማርያም ደሳለኝ ይህ እንግዳ የሆነ ተቃዉሞ የገጠመዉ የ2005 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ሪፖርት ባቀረበበት [...]
April 29, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

የብሉምበርግ ዜና ወኪል ሰራተኞችና አክስፐርቶች አዋሽ ወንዝና አካባቢዉን አጥንቶ ባወጣዉ ዜና መሰረት ወንዙንና አካባበዊን በተመለከተ እጅግ በጣም አስደንጋጭ ዜና ለአለምና ለኢትዮጵያ ህዝብ ማሰማቱ ከሰሞኑ ተሰማ። በስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኘው የበሰቃ ሀይቅ በመስኖ ስራዎች እና በተፈጥሮ እንቅስቃሴ ምክንያት ጨዋማነቱ በ15 እጥፍ በመጨመሩና በየአመቱ በክረምቱ ወራት ዝናብ በዘነበ ቁጥር ሀይቁ ወደ አዋሽ ወንዝ መፍሰስ ስለሚጀምር ይህ አደገኛ [...]
April 29, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More
ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ አራተኛው ጠቅላላ ጉባኤዉን ለማድረግ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ነው የግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ አራተኛዉን ጠቅላላ ጉባኤ በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ውስጥ ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ ነው። አራተኛው የንቅናቄው ጠቅላላ ጉባኤ በበርካታ አገርን፣ ህዝብንና ንቅናቄውን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተመካክሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ ይጠበቃል። በተለይ በአሁኑ ግዜ አገራችንና ህዝቦቿ ላይ የወያኔ ስርዓት እያደረሰ ያለውን [...]
April 17, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ,ዜና |
Read More

አማኑኤል ኦጋላ የህይወትን ለዛም ይሁን መዘዝ ገና በዉል ለይቶ ያላወቀ የ14 አመት ልጅ ነዉ። እህቱ ማጂን እሷም ብትሆን ወንድሟን አመት ከመንፈቅ ትብለጠዉ እንጂ ገና ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰች ዉብ የአኝዋክ ኮረዳ ናት። ማጂን አጎጠጎጤ ጡቶቿና ፈገግ ባለች ቁጥር ምሽቱን ወደ ንጋት የመለወጥ ችሎታ ያላቸዉ ነጫጭ ጥርሶቿ በአጭር ሊቀጫት ታጥቆ የመጣን የአግአዚ አዉሬ ቀርቶ መሽቶበት እቤታቸዉ ያደረ [...]
April 13, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝ ባለፉት ሃያ አንድ አመታት የተከተላቸዉ የፖለቲካ፤የኤኮኖሚና ማህበራዊ ፖሊሲዎች ኢትዮጵያ ዉስጥ ያደረሰዉ ጥፋትና አሁንም አገሪቱ የምትጓዝበት አደገኛ አቅጣጫ ያሳሰባቸዉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት እራሳቸዉን በህቡዕ እያደራጁ መሆኑን አንድ ምስራቅ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኘዉ የዚሁ የህቡዕ ድርጅት ህዋስ መሪ ከግንቦት ሰባት ድምጽ ጋር ባደረጉት የስልክ ምልልስ ገለጹ። እኚህ ለደህንነታቸዉ በመስጋት ቃለምልልሳቸዉ በሬድዮ እንዳይደተላለፍ የጠየቁን ከፈተኛ የጦር [...]
April 13, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More

ላለፉት አስራ አራት ወራት በጽናት ድምጻችን ይሰማ የሚል መፈክር አንግበው ዘረኛውን የወያኔ አገዛዝ አስጨንቀው የሚገኙ ሙስሊሞች በትናንትናው እለትም ተቃውሞአቸውን በመቀጠል የፍትህ ይሰጠን ጥያቄአቸውን ሲያሰሙ መዋላቸውን ዘጋቢያችን በላከልን ሪፖርት ገለጠ። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት ሙስሊም ኢትዮጵያዊያኑ ቀደም ብሎ ሲያሰሙ ከነበረው የድምጻችን ይሰማ ጥያቄ ለወጥ ባለ መልኩ ፍትህ የሚል መሪ ቃልን ሲያሰሙ መዋላቸው ታውቋል። በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ [...]
April 13, 2013 |
Filed under አማርኛ ዜናና መግለጫ |
Read More